ብጹዕ ወቅዱስ ኣቡነ ማትያስ

ብፁእ ፓትሪያሪኩ በትግራይ ጭፍጨፋ ላይ ተቃውሞአቸውን እንዳይገልጹ ታግደው መቆየታቸውን ተናገሩ።

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስትያን ሆነች ፓትሪያሪኩ በትግራይ ላይ እየተካሄደ ባለው የዘር ማፅዳት ጦርነት ምንም ዓይነት ተቃውሞ በአደባባይ ኣሰምተው አያውቁም። ቤተ-ክርስትያኒቱ ጦርነቱን እንደደገፈች ተደርጎ ተወስዷል። አሁን ግን ብፁእ ፓትሪያሪኩ በትግራይ ጭፍጨፋ ላይ ተቃውምኣቸውን ገለጸዋል።